Opens profile photo
Follow
Office of the President, Ethiopia
@POEthiopia
Official account of the Office of the President of FDRE
Addis Ababa, Ethiopiathepresidency.gov.etJoined June 2019

Office of the President, Ethiopia’s Tweets

የኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ዛሬ ኃይል ማመንጨት ጀምሯል። ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብና የኢትዮጵያ ወዳጆች እንኳን ደስ አለን!!
83
1,399
1/2 ''በደም የተጻፈ ታሪክ በብዕር ቀለም ሊለወጥ አይችልም''። ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የ2014 ዓ.ም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሥራ ዘመንን በይፋ ከፈቱ።
Image
Image
Image
Image
22
1,043
1/2 ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የእንግሊዘ የቀድሞ ንግሥት ኤልሳቤት የሽኝት ሥነ ሥርዓት ላይ ከበርካታ የአለም መሪዎች ጋር በመሆን ተገኝተዋል፡፡ ለእንግሊዝ ቴሌቪዥን በሰጡት የቃል መልዕክት
Image
Image
Image
56
963
1/2 “ለወንድነት የተሰጠቱ ባህሪዎች እንደ ጥንካሬ፣ ሊደርሺፕ፣ ድፍረት፣ ስሜትን የመግዛት፣ እርግጠኝነት ወዘተ... እነዚህ የሴቶች ባህሪዎች እንደሆኑ ማወቅ የግድ አስፈላጊ ነው” ሲሉ ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ተናግረዋል።
16
883
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች መልካም የገና በዓልን እመኛለሁ::በዓሉን ስናከብር የተጎዱ ወገኖቻችንን በማሰብ: በመርዳት እንዲሁም የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ መመርያዎችን ሳንሰላች በማክበር ይሁን::መልካም በዓል!
247
818
ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ አቢጃን ከተማ ገቡ። በቆይታቸውም ስለኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እና ከኮቲዲቯር ጋር የሁለትዬሽ ግንኙነት ለማጠናከር ይወያያሉ። በተጨማሪም ከኢትዮጵያውያን ማህበረስብ እና ከአፍሪካ ልማት ባንክ መሪዎች ጋር ያወያያሉ።
Image
17
801
1/2 14ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በብሄራዊ ደረጃ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በተገኙበት ተከበረ ። በበዓሉ ላይ ባደረጉት ንግግር የሰንደቅ ዓላማ ቀን ሲከበር የጀግኖችን አደራ እያስታወስን ገናና ታሪካችንን...
Image
Image
Image
Image
22
773
ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአፍሪካ አገሮች የሚያደርጉትን ጉብኝት በጋቦን ሲያጠናቅቁ ከክቡር ፕሬዚደንት አሊ ቦንጎ ጋር በኢትዮጵያ ስላለው የህልዉና ማስከበር ዘመቻ: በሁለትዮሽ ግንኙነትና በአህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
4
753
ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኮቲድቯር የሥራ ጉብኝታቸው ከክቡር ፕሬዚደንት አላሳን ዋትራ ጋር በኢትዮጵያ ስላለው የህልዉና ማስከበር ዘመቻ: በሁለትዮሽ ግንኙነትና በአህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
8
715
1/2 የቻይና አምባሳደር በመንግሥታቸው በተጠየቀው መሠረት በቅርቡ በአገራቸው ስለተካሄደው የገዢው ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ላይ ኘ/ት Xi Jinping ያቀረቡትን ሪፓርት ዋና ዋና ነጥቦች ለፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ጥቅምት 15 ቀን አቅርበዋል፡፡
Image
Image
18
719
1/2 ፕ/ት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የትምህርት የወደፊት እጣፈንታ የዓለም አቀፍ ኮሚሽን ሰብሰቢ መስከረም 9 በኒዮርክ የተ.መ.ድ ጠቅላላ ጉባኤ አዳራሽ በተካሄደው “የትምህርት ለውጥ” የመሪዎች ጉባኤ በቪዲዮ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል። “በዘምናችን ታይቶ
Image
Image
Image
Image
20
674
ፕሬዘዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በፎርብስ የ2020 የዓመቱ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ። President Sahle-Work Zewde was selected as one of the 100 most powerful women in 2020.
107
617
1/2 ፕ/ት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአፍሪካ እየተዘዋወሩ ያሉትን የእንግሊዝ የዌሴክስ ልዕልት ሶፊ ራይስ-ጆንስን ተቀብለው በተለያዩ ሰብዓዊ ጉዳዮች ዙሪያ አነጋግረዋል። ከእነዚህም መካከል የልዕልቲቷ ትኩረት የሆኑት መከላከል የሚቻል ዓይነ ስውርነትን
Image
Image
Image
15
646
1/3 ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ለኢትዮጵያ ህዝብ ያስተላለፉት መልዕክት ከፍተኛ መስዋዕትነት ከፍሎ የመከላከያ ሀይላችን ላጎናጸፈን ክብር መላው ኢትዮጵያውያንን እንኳን ደስ አላችሁ፤ እንኳን ደስ አለን፡፡
24
592
1/2 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያስተላለፉትን መልዕክት መሰረት አድርጎ ዛሬ በተከበረው “ኢትዮጵያ ታመስግን” መርሃ ግብር ላይ ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ፣
Image
Image
99
606
1/2 በፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ አነሳሽነት ሲተገበር የቆየው ፕሬዚደንታዊ የመሪነት ሥልጠና መርሐ ግብር 6ኛና የመጨረሻ ዙር ሥልጠና ተጨማሪ 37 ሠልጣኞችን በማስመረቅ ተጠናቋል። “በየትኛውም የመሪነት ደረጃ ያለች ሴት
Image
Image
Image
Image
28
579
1/2 “በሴቶች ላይ የሚደርስ ጥቃት በምንም ዓይነት ሁኔታ ተቀባይነት ሊያገኝ አይችልም” ሲሉ ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ዓለም አቀፍ የ16ቱ የፀረ-ፆታ ጥቃት ቀናትን በንግግር ከፍተዋል።
Image
8
526
ለመላው ሙስሊም ኢትዮጵያዊያን እንኳን ለኢድ አል አድሐ በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሀገራችሁን ሰላም እና እድገት የምታስቡበት፣ ለተቸገሩ ወገኖቻችሁ እንደየ አቅማችሁ የምትደርሱበት ይሆን ዘንድ በራሴ እና በኢትዮጵያ ህዝብ ስም እመኛለሁ።
28
496
ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀውን የማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፓ (MINTEX) ህዳር 1 ቀን በሚሊኒየም አዳራሽ ተገኝተው ከፍተዋል።
Image
Image
Image
Image
22
535
1/6 ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የቶኪዮ ኦሎምፒክ የኢትዮጵያ ቡድን አባላትን ሸኙ ። የቶኪዮ ኦሎምፒክ የኢትዮጵያ ቡድን የበላይ ጠባቂ የሆኑት ፕሬዘዳንት ሣህለ ወርቅ ባዘጋጁት የሽኝት እና የራት ግብ ላይ እንዳሉት
Image
Image
Image
Image
12
473
የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨትና 3ኛ ዙር የውሃ ሙሌት መጠናቀቅ አስመልክቶ ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ያስተላለፉት መልዕክት
Image
Image
Image
Image
26
508
1/2 ውድ ወገኖቼ የህዳሴ ግድባችን የ2ኛ ዙር የውሀ ሙሌት መጠናቀቁን የውሀ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትራችን በዛሬው ዕለት አብስረዋል ። የኢትዮጵያ ሀገራችን ብርቱ ልጆች ያለባቸው ከፍተኛ ውስጣዊ እና ውጫዊ ጫና ሳይበግራቸው ግድባችንን እዚህ ደረጃ
Image
Image
Image
8
464
1/2 ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የእንግሊዝ የልማት ሚኒስትር ቪኪ ፎርድን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ውይይታቸውም በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ፣ በጦርነትና በድርቅ የተጎዱ አካባቢዎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት፣
Image
Image
Image
27
503
1/2 ፕ/ት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ሀይሌ ግራንድ ሆቴል ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ታዋቂዉ አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ ያገኙትን ገንዘብ ለሀገር ግንባታ በማዋል አስተዋጽኦ እያደረጉ በመሆናቸዉ ለሀገር ወዳድነታቸዉ፤ ተምሳሌነታቸዉና
Image
Image
Image
Image
11
479
1/5 የዲሞክራቲክ ኮንጎ ሪፐብሊክ የሴቶች፣ ቤተሰብ እና ህጻናት ሚኒስቴር በየዓመቱ እ.ኤ.አ ጁላይ 31 የሚከበረውን የፓን አፍሪካን የሴቶችን ቀን ምክንያት በማድረግ ለክብርት ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ሽልማት አበርክቷል።
18
406
1/2 የመስቀል በዓል በኢትዮጵያ ከሚከበሩ ክብረ በዓላት አንዱ ነው። የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በመስቀል አደባባይ ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣
Image
Image
Image
Image
22
450
1/3 ፕ/ት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ምክትል ዋና ጸሐፊ አሚና መሐምድ ጋር በመሆን በአፋር ክልል በጦርነት ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸው በዱብቲ ሆሲፒታል በመታከም ላይ የሚገኙ ተጎጅዎችን/ሕጻናትን ጎበኙ።
Image
Image
44
426
“የ 10 000 እና የ 5000 የሴቶች ሩጫ የሬከርድ ባለቤት አትሌት #ለተሰንበት ግደይ በቶኪዮ ኦሎምፒክ በሴቶች 10,000 ሜትር ሩጫ የነሀስ ሜዳሊያ በማግኘቷ እንኳን ደስ አለን! ለነግው የወንዶች ማራቶን መልካም ዕድል እመኛለሁ::” ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ
Image
6
369
ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር አስተናጋጅነት የተከበረውን 16ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል። ለጋራ ህለውና እየተዋደቁና እየተሳተፋ ላለሉ የመከላከያ ሠራዊት፣
Image
Image
6
389
ዓርብ ታህሳስ 8 ሉአንዳ/አንጎላ የገቡት ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከክ/ር ፕሬዚደንት ጆአዎ ሎሬንዞ ጋር ስለ አገርራችን ተጨባጭ ሁኔታ: ሁለትዮሽ ግንኙነቱን ስለማጠናከርና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ፍሬአማ ውይይት አድርገዋል::
2
378
1/2 ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ህብረት ባንክ ያስገነባውን የዋና መሥሪያ ቤት ህንፃ መርቁ:: ባደረጉትም ንግግር " እዚህ የተገኘሁት የግሉን ዘርፍ ለማባረታታት ነው::
Image
Image
10
375
1/2 የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ከፈረንሳይ ኤምባሲ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው “የኢትዮጵያ የታሪክ ዘመን አርኪዮሎጂ ቋሚ አውደ ርዕይ“ ፕ/ት ሣህለ ወርቅ ዘወዴ ተመርቆል፡፡የኢትዮጵያና የፈረንሳይ 125ኛ ዓመት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ምክንያት ከሚደረጉ
Image
Image
Image
Image
28
381
"ድምፃቸው የሚሠማ ሴቶች በሀገራችን እንዲበዙ አበክረን መሥራት አለብን።" ሣህለ ወርቅ ዘውዴ - የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ጥር 24 ቀን 2014 ዓ.ም
84
380
1/2 በክቡር አቶ ደመቀ መኮንን ም/ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የመድረክ መሪነት በአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ በሚካሄደዉ የዲፕሎማሲ ሥልጠና ላይ የተገኙት ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ እንዲሁም
Image
Image
Image
33
378
1/3 ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከ6 ዓመት በላይ በኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት /IOM/ ኃላፊና የድርጅቱ የአፍሪካ ህብረት ተጠሪ በመሆን ያገለገሉትን ተሰናባችዋን ሞሪን አቼንግ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
Image
Image
22
367
2/3 ስላለው ምቹ የኢንቨስትመንት እድልና የትኩረት ሴክተሮች ተናግረዋል:: በቆይታቸው ወቅት ከአገሪቱ ፕ/ት አላሳን ዋትራ ጋር ስለ ሁለቱ አገሮች ግንኙነት ተወያይተዋል:: ኮት ዲቭዋር በተመድ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ለሰጠችን ድጋፍ ፕ/ቱን አመስግነዋል::
Image
Image
Image
Image
5
365
1/4 ውድ ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ! የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን የመከላከል ሥራችን ተጠናክሮ እንዲቀጥል፣ በዓለም የጤና ድርጅት የተጀመረውን የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛን የሚያስተዋውቅ ዘመቻ ሀገራችን “ማስክ ኢትዮጵያ” በሚል ተቀላቅላለች::
Image
12
340
የዓለም የእግር ኳስ ውድድር ህዳር 2022 በኳታር ከመካሄዱ በፊት የፊፋ ዋንጫ በ9 የአፍሪካ በጠቅላላ በ51 አገራት ለእይታ የሚቀርብ ሲሆን ይኸው በኢትዮጵያ ተጀምርዋል።ግንቦት 16 አዲስ አበባ እንደገባ ለፕ/ት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በቤተ መንግሥት ቀርቧል።
Image
Image
Image
24
364
Replying to
1/2 President Sahle-Work Zewde received Her Royal Highness Countess of Wessex Sophie Helen Rhys-Jones who was on an African tour. They discussed various humanitarian issues including eradicating blindness, prevention of sexual violence in conflict and women, peace and security.
Image
Image
5
363
ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የኒጀርን አምባሳደር አሰናበቱ:: ኒጀር የተመድ የፀጥታው ም/ቤት ተለዋጭ አባል በመሆን ባለፉት ሁለት ዓመታት ባገለገለችበት ወቅት ላሳየችው መርህን: ጨዋነትንና የአፍሪካ አንድነትን ማዕከል ያደረገ አቋም
12
354
1/4 "ከልጅነት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የበለጠ ደስታ የማገኘው የኢትዮጵያ ወታደራዊ መለዮ ለባሾች መካከል ስገኝ ነው" ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የአየር ሀይል አብራሪዎች የምረቃ ሥነ ሥርአት ላይ በመገኘት ገልጸዋል ።
Image
Image
Image
34
359
ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በጦርነት ሳቢያ ከቀያቸው ተፈናቅለው በደሴ ከተማ በትምህርት ቤቶች ተጠልለው የሚገኙ በርካታ ዜጎችንና በህክምና ላይ ያሉ የጦር ሜዳ ቁስለኞችን ጎበኙ ::
Image
Image
Image
Image
3
342
1/2 ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአዲስ አበባና በድሬዳዋ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ያሉትን የፊፋ ዋና ጸሐፊ ፋትማ ሳሙራን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ዋና ጸሐፊዋ ከዚህ ቀደም እንዳደረጉት 800 በላይ የሚሆኑ አሁን ዓለም እየተጠቀመባቸው ያሉ የመጨረሻ
Image
Image
10
353
1/2 ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአውሮፓ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዴቪድ ማካሊስተር የተመራውና የሴቶች መብቶችና የፆታ እኩልነት ኮሚቴና የልማት ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ የሚገኙበትን የልዑካን ቡድን በጽ/ቤታቸው አግኝተው አነጋግረዋል።
Image
Image
Image
12
351
1/3 "ሰንደቅ ዓላማችን የብዝሃነታችን መገለጫ የሉዓላዊነት ምሰሶ" በሚል መሪ ቃል በተስከበረው 15ኛው የብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በመገኘት ፕ/ት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ባደረጉት ንግግር “ሰንደቅ ዓላማችን የአርበኝነታችን፣
Image
34
348
“ሴቶችን አከብራለሁ ጥቃታቸውንም እከላከላለሁ” በሚል መሪ ቃል ከህዳር 16 - ታህሳስ 1 ቀን እየተከበረ በሚገኘው የ16ቱ ቀናት ጸረ-ጾታዊ ጥቃት ዘመቻ መክፈቻ መርሃ ግብር ላይ ፕ/ት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በሀዋሳ ከተማ ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
Image
Image
Image
130
352
1/2 “በአፍሪካ ቀጣይነት ያለው የመሠረተ ልማት ዝርጋታ ማፋጠን” በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚየም የሚከናወነውን 8ኛውን የአፍሪካ መሐንድሶች ሳምንትና 6ኛው የአፍሪካ መሐንድሶች ኮንፈረንስን ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከፍተዋል።
Image
Image
Image
Image
13
343
1/4 ኢትዮጵያ ትልቅ የሥነ-ጥበብ ታሪክ ያላት ሀገር ናት። ማኅተሞችን ወደ ሚያስደንቅ ሥዕል በመለወጥ ለየት ያለ የአሳሳል ዘይቤ ይዞ የመጣውና በማኅተም መሳል የራሱ መገለጫ ያደረገው ኢትዮጵያዊ ሠዓሊና መምህር ኃይሌ ክፍሌ
Image
Image
Image
14
344
ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ አዲስ ከተሾሙ አስራ አንድ አምባሳደሮች የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል ፡፡ ኢትዮጵያ ከየሀገራቱ ጋር ያላትን የወዳጅነት ግንኙነት ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት ገልጸዋል፡፡
Image
Image
Image
Image
13
336
ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በየጊዜው እንደሚያደርጉት ለሃይማኖት መሪዎች የምሳ ግብዣ በጽ/ቤታቸው አድርገዋል። በዚህ ወቅት በአገራችን ዋና ዋና ጉዳዮች ዙሪያ ፍሪያማ ውይይት አካሄደዋል።
Image
Image
Image
Image
25
345
1/2 ፕሬዘዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ፌድሬሽን ዋና ጸሀፊ ጃጋን ቻፓጌን ጋር በኢትዮጵያ እና በዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ፌድሬሽን መካከል ያለውን ጥሩ ግንኙነት ለማጥንከር በሚቻልበት መንገድ ላይ ተወያዩ።
Image
Image
Image
1
303
1/3 ፕ/ት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የ12 ዓመቱ ታዳጊ ዳግማዊ ቴዎድሮስን ከአባቱ ቴዎድሮስ ባጫ ጋር በጽ/ታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በሩሲያና አሁን ደግሞ በኳታር ዓለም ዋንጫ አባትና ልጅ በክብር እንግድነት በፊፋ ተጋብዘው መሄዳቸው ይታወሳል።
Image
Image
Image
Image
13
349
1/2 ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የህዋዌ የሰሜን አፍሪካ ፕሬዚደንትና የኢትዮጵያ ጽ/ት ሥራ አስኪያጅ ቡድንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ህዋዌ በወጣቶችና በሴቶች ላይ እየሠራቸው ስላሉ ፕሮግራሞች በተለይም በዩኒቨርስቲዎችና በግብርና
Image
Image
7
336
1/2 ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በዓለ ሲመት ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በመስቀል አደባባይ በድምቀት ተከበረ ። በዚህ ወቅት ወታደራዊ ትርዒት ቀርቧል ፣ ብሄር ብሄረሰቦችም ባህላዊ ትርዒቶችን አቅርበዋል ።
Image
Image
Image
Image
5
310
በኢፌድሪ ሕገ መንግሥት አንቀፅ 71 ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት 6ተኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 2ተኛ ዓመት የሥራ ዘመን አንደኛ የጋራ ስብሰባን ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በይፋ ከፍተው የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።
Image
Image
29
316
1/3 ፕ/ት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ መክፈቻ በፊት በሚካሄደው የቁርስ ሰዓት ጸሎታ ላይ በመካፈል ፕ/ት ኦሌሴጉን ኦባሳንጆ በጦርነት ተወጥራ በነበረችው አገራችን ሠላም ለማስፈን ለተጫወቱት ከፍተኛ ሚና የአዘጋጁ ም/ቤትን
Image
Image
Image
Image
1
323
1/4 አብዛኛው የህብረተሰብ ክፍል ወጣት በሆነበት አገር የቴክኖሎጂ ዘርፎችን ተግባራዊ ግንዛቤ ወሳኝ በመሆኑ አለም ውስጥ ይህንን ትውልድ በቴክኖሎጂዉ መስክ ማሰልጠንና ማብቃት ለአገራችን ኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ዕድገት ትልቅ ሚና አለው።
Image
Image
Image
Image
31
310
1/3 ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የቀድሞው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የአሁኑ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሁለተኛው ኢትዮጵያዊ ፕሬዚደንት በመሆን ባገለገሉት ዶክተር አክሊሉ ሐብቴ የክብር እውቅና አሰጣጥ ላይ በመገኘት “ኢትዮጵያውያን ለሀገራቸው የሠሩ
Image
Image
15
309
1/3 President Sahle-Work Zewde addressed the opening of the 2nd United Nations Sustainable Transport Conference held in Beijing today. She said that road infrastructure is the backbone of Ethiopia’s agricultural economy...
Image
Image
Image
15
294
1/5 ፕሬዘዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የምግብና ሥርዓተ ምግብ ስትራቴጂ እና የሰቆጣ ቃልኪዳን የማስፋፋት ምዕራፍ ትግበራን በይፋ ከፈቱ፡፡ በቅርቡ የተደረገ ጥናት በትግራይ እና በአማራ ክልሎች የተካሄደው የሙከራ ምዕራፍ የመቀንጨር ምጣኔው ዝቅ ከማለቱ
Image
Image
Image
12
283
1/5 ፕሬዘዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአሜሪካ የኢትዮጵያዊያን የሠላም ልዑካንን አነጋገሩ። ዘጠኝ አባላት ያሉት እና ከ13 የሲቪክ ተቋማት የተወከሉ ትውልድ ኢትዮጵያዊያንን ያካተተው
Image
7
254
ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የካቲት 1 ቀን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ስለ ኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ሰፊ ውይይት አድርገዋል። ስለ ቀጣይ ሁኔታ ላይ ሃሳብ ተለዋውጠዋል።
Image
1
297
Replying to
1/2 President Sahle-Work Zewde received in her office and held talks with the departing Head of the International Organization for Migration (IOM) Office in Ethiopia and representative to the African Union Ms Maureen Achieng, after more than six years in the country.
Image
Image
63
273
1/2 አዲስ አበባ ከተማ በትምህርት ቤቶች ምገባና በደረቅ ቆሻሻ አወጋገድና አጠቃቀም ሁለት ዓለም አቀፍ ሽልማቶችን ማግኘቷን አስመልክቶ ጥቅምት 27 ቀን በሚሊንየም አዳራሽ በተዘጋጀው የእውቅና ሥነ-ሥርዓት ላይ ኘ/ት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ተገኝተዋል፡፡
Image
Image
Image
Image
13
288
1/2 በተርክዬና በሶርያ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ከ35 ሺህ የሚበልጡ ሰዎች እንደሞቱ ሪፖርቶች ያሳያሉ። በአገራችንና በቱርክዬ መካከል ባለው የቆየና ጠንካራ ግንኙነትን አስመልክቶ
Image
Image
Image
1
294
1/2 ሁላችንም ኢትዮጵያ የተባለች ግሩም የሆነች መርከብ ላይ ተሳፍረን እንገኛለን፡፡ በየዕለቱ የምናደርገዉ፣ የምንወስነዉ ዉሳኔ የመርከቧን ደህንነት ያገናዘበ መሆን አለበት፡፡
14
261
1/3 በአገራችን የ2 ቀን የሥራ ጉብኝት ለማድረግ በትላንትናው ዕለት አዲስ አበባ የገቡት የሩስያ የው/ጉ/ሚ ሰርጌይ ላቭሮቭ በዛሬው ዕለት ከኘ/ት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ጋር ተገናኝተዋል። በዚህ ወቅት በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል ስላለው
Image
Image
Image
Image
10
273
ክብርት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘዉዴ በሕገ-መንግስቱ አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት በዛሬዉ ዕለት አምባሳደር ወይንሸት ታደሰን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር አድርገዉ ሾመዋል፡፡
22
238
1/2 የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት 9ኛውን ዙር ሀገር አቀፍ የጥራት ሽልማት ፕ/ት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የድርጅቱ የበላይ ጠባቂ በተገኙበት ጥቅምት 19 ቀን 2015 ዓ. ም አካሂዷል፡፡ በሽልማቱም የተሳትፎ ፤ የአድናቆት እና የከፍተኛ አድናቆት
Image
Image
Image
Image
14
275
1/3 ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከተለያዩ ተቋማትና ሃይማኖቶች የተውጣጡ “የኢትዮጵያ እናቶች የሠላም ጥሪ” አባላትን በጽ/ቤታቸው አግኝተው አነጋግሩ። እናቶቹ ለበርካታ አስርት ዓመታት በኢትዮጵያ ለዘለቀው የሠላም እጦት እናታዊ መፍትሄ ለማፈላለግ
Image
Image
Image
Image
37
268
1/4 ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘዉዴ በቶኪዮ ኦሎምፒክ ከተሳተፉ በኋላ በዛሬዉ ዕለት ማለዳ ወደ አገራችን የተመለሱት አትሌቶቻችንን እንኳን ደህና መጣችዉ በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
9
221
1/2 በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ህጻናትን ለመደገፍ የሚያስችል የድጋፍ ፕሮግራም ይፋ ባደረጉበት ወቅት አራት ልጆች ያሉበት ቤተሰብን ለመደገፍ ኘሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ቃል ገብተዋል። የዳያስፖራን ተነሳሽነት በማድነቅ አበረታተዋቸዋል።
Image
Image
1
248
1/2 ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ አዲስ የተሾሙት የአስር አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል። ኢትዮጵያ ከየሀገራቱ ጋር ያላትን ወዳጅነት ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት አጽንኦት ሰጥተዋል።
1
245
1/4 የኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት ከትግራይ የመውጣትን ውሳኔ ተከትሎ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የበላይ ጠባቂ የሆኑት ፕሬዘዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከማህበሩ ፕሬዘዳንት አቶ አበራ ቶላ ጋር ማክሰኞ ሰኔ 22 2013 ተወያይተዋል።
13
223
1/2 ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የደቡበ ኮሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ኪም ጂን-ፒዮን መስከረም 29 ቀን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ውይይታቸው ያተኮረው በሁለቱ አገራት መካከል የኢኮኖሚ ትብብርና የፓርላማ ግንኙነትን ለማጠናከር
Image
Image
Image
25
257